<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<feed xmlns="http://www.w3.org/2005/Atom" xml:lang="am">
                        <id>http://www.eeu.gov.et/index.php/feed/am</id>
                                <link href="http://www.eeu.gov.et/index.php/feed/am" rel="self"></link>
                                <title><![CDATA[የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት RSS Feeds]]></title>
                            
                                        <subtitle>ይህ RSS feed በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ድረገጽ(https://eeu.gov.et/) ላይ የታተሙ ይዘቶችን ይዟል.</subtitle>
                                                    <updated>2026-08-04T11:12:58+03:00</updated>
                        <entry>
            <title><![CDATA[🎯የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን መጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ነው‼️]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://www.eeu.gov.et/index.php/electrical-tip/detail/2476?lang=am" />
            <id>http://www.eeu.gov.et/index.php/2476</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image image-style-align-left"><img src="/lfm/1785831074.jpg"></figure><p>&nbsp;</p><p>የኤሌክትሪክ ለሀገራችን እድገት እና ለህብረተሰባችን የኑሮ ደረጃ መሻሻል ቁልፍ ሚና ይጫወታል። ነገር ግን በአንዳንድ ሕገ-ወጥ ግለሰቦች የሚፈጸም የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ዝርፊያ ይህን ወሳኝ አገልግሎት ለሁሉም ለማዳረስ የሚደረገውን ጥረት በእጅጉ ያደናቅፋል።<br>&nbsp;</p><p>⚠️ የመሰረተ ልማት ዝርፊያ የሚያስከትላቸው ጉዳቶች፦</p><p>&nbsp;</p><p>➡️ ሀብትን ያባክናል፦</p><p><br>📌 አገልግሎቱ ያልተዳረሰባቸውን አካባቢዎች ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባ፣ ተቋሙ የወደሙ መሰረተ ልማቶችን ለመጠገን አላስፈላጊ ተጨማሪ ወጪዎችን እንዲያወጣ ያስገድደዋል።</p><p><br>➡️ አገልግሎትን ያስተጓጉላል፦</p><p><br>📌 በህብረተሰቡ ላይ ተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ እና የጥራት መጓደል ያስከትላል።</p><p><br>➡️ ኢኮኖሚን ይጎዳል፦</p><p><br><br>📌 የኢንዱስትሪዎችን እና የአገልግሎት መስጫዎችን እንቅስቃሴ በማስተጓጎል የሀገርን ኢኮኖሚ ይጎዳል።</p><p><br>📲 ከእኛ ምን ይጠበቃል?</p><p><br>➡️ ንቁ ተሳታፊ መሆን፦</p><p>📌 በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ጥፋት ወይም ስርቆት ሲፈጸም ካዩ ወዲያውኑ ለፀጥታ አካላት ጥቆማ ይስጡ።</p><p><br>➡️ ግንዛቤ እንፍጠር፦</p><p>📌 ስለ ኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ጥበቃ አስፈላጊነት ለአካባቢያችን ህብረተሰብ እና ለወዳጅ ዘመዶቻችን እናስተምር።</p><p><br>➡️ በጋራ እንቆም፦</p><p>📌በአካባቢያችን የሚገኙ የኤሌክትሪክ ንብረቶችን እንደ ስሜን ሀብት ተንከባክበን እንጠብቅ።</p><p><br>🎆 አብረን በመስራት፣ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶቻችንን እንጠብቅ፤</p><p>#InfrastructureTheft<br>#TheftPrevention<br>#ProtectInfrastructure<br>#CrimePrevention&nbsp;<br>#EthiopianElectricUtility</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-04T11:12:58+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[⚡️መልካም ዜና ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባለቤቶች🚗⚡️]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://www.eeu.gov.et/index.php/electrical-tip/detail/2475?lang=am" />
            <id>http://www.eeu.gov.et/index.php/2475</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1785822916.jpg"></figure><p>📍ጉዟችሁን ወደ ኮዬ ፈጬ አድርጋችሁ ወደ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ስትገቡ !<br>&nbsp;</p><p>በኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ግቢ ውስጥ በዘመናዊ መልኩ የተገነባው አዲሱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ መሙያ ጣቢያችን ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በሰፊው ዝግጁ ሆኖ ይጠብቃችኋል !<br>&nbsp;</p><p>🔋 ምን ያገኛሉ?</p><p>በፈጣንና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተገነባ ቻርጅ መሙያ</p><p>አስተማማኝና ምቹ የአገልግሎት መስጫ ስፍራ</p><p>ለጉዟችሁ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ የሆነ አስተማማኝ ኃይል!<br>&nbsp;</p><p>💵 የአገልግሎት ክፍያ</p><p>☑️ ከምሽቱ 4:00 እስከ ጠዋቱ 12:00 ድረስ) - 14.85 ብር</p><p>☑️ ከጠዋቱ 4:00 እስከ ቀኑ 11:00 ድረስ - 16.57 ብር</p><p>☑️ ከቀኑ 11፡00 እስከ ምሽቱ 4፡00 እንዲሁም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ 4:00 ድረስ - 18.28 ብር<br>&nbsp;</p><p>👉 አሁኑኑ ይጎብኙን<br>&nbsp;</p><p>#CleanEnergy<br>#PowerYourJourney #EEU<br>#UltraFast #DriveClean<br>#EthiopianElectricUtility 🚗⚡️</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-04T08:56:10+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[&quot;ንጹሕ አየር እና ታዳሽ ኃይል የኢትዮጵያ ዕድገት ተስፋ ዋነኛ ናቸው&quot;]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://www.eeu.gov.et/index.php/news/detail/2474?lang=am" />
            <id>http://www.eeu.gov.et/index.php/2474</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image image-style-align-left"><img src="/lfm/1785763591.jpg"></figure><p><br>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት «ተስፋን እንትከል» በሚል አገራዊ መሪ ቃል ዛሬ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በተካሄደውና 800 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል በተዘጋጀው ታሪካዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ላይ በንቃት በመሳተፍ አገራዊ ጥሪውን ተወጥቷል።<br><br>በዚሁ ሕዝባዊና አገራዊ ጥረት ላይ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው፣ የዋናው መሥሪያ ቤት፣ የአዲስ አበባ እንዲሁም የሸገር ሪጅኖች የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በአንድነት በመሆን በኢይሲቲ ፓርክ (ICT Park) ድልድይ ማዶ በተዘጋጀው ቦታ በመገኘት ችግኞችን በመትከል አሻራቸውን አኑረዋል።<br><br>ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው በዚህ ወቅት፤ የአረንጓዴ ልማት የአካባቢን ተፈጥሯዊ ሚዛን ለመጠበቅ ብቻ ሳይሆን፣ የውኃ ሀብትና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ዘላቂነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።</p><p>&nbsp;</p><p>ዋና ሥራ አስፈጻሚው አክለውም "ንጹሕ አየር እና ታዳሽ ኃይል የኢትዮጵያ ዕድገት ተስፋ ዋነኛ ምሰሶ ናቸው" ብለዋል፡፡</p><p>የአረንጓዴ አሻራ ተከላው በተመሳሳይ በሁሉም የተቋሙ ሪጅኖችና አገልግሎት መስጫ ማዕከላት &nbsp;በከፍተኛ ተሳትፎና ንቅናቄ እየተከናወነ ይገኛል፡፡</p><p>&nbsp;</p><p>#የአረንጓዴአሻራ<br>#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት<br>#ተስፋንእንትከል<br>#አረንጓዴኢትዮጵያ</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-03T16:27:04+03:00</updated>
        </entry>
            <entry>
            <title><![CDATA[የተቋሙ አመራርና ሰራተኞች አሻራቸውን አኖሩ]]></title>
            <link rel="alternate" href="http://www.eeu.gov.et/index.php/news/detail/2472?lang=am" />
            <id>http://www.eeu.gov.et/index.php/2472</id>
            <author>
                <name><![CDATA[Ethiopian Electric Utility]]></name>
                            <email><![CDATA[feeds@eeu.gov.et]]></email>

                        </author>
            <summary type="html">
                <![CDATA[<figure class="image"><img src="/lfm/1785743187.jpg"></figure><p>የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አመራርና ሰራተኞች ዛሬ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ‹‹ በጋራ ተስፋን እንትከል›› በሚል መሪ ቃል እየተከናወነ በሚገኘው 800 ሚሊዮን ችግኝ በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መረሃ-ግብር ላይ በመገኘት አሻራቸውንም አኑረዋል፡፡<br>&nbsp;</p><p>በመረሃ-ግብሩ -የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌቱ ገረመው ጨምሮ የዋና መ/ቤት፣ የአዲስ አበባ እንዲሁም የሸገር ሪጅኖች የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች በICT Park ድልድይ ማዶ በተዘጋጀው የችግኝ መትከያ ቦታ በመገኘት የአረንጓዴ አሻራቸውን አስቀምጠዋል፡፡ &nbsp;<br>&nbsp; &nbsp;&nbsp;<br>የአረንጓዴ አሻራ መረሃ-ግብሩ በሁሉም የተቋሙ ሪጅኖች እየተከናወነ ይገኘል፡፡<br>&nbsp;</p><p>​#የአረንጓዴአሻራ #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት</p>]]>
            </summary>
                                    <updated>2026-08-03T10:46:51+03:00</updated>
        </entry>
    </feed>
